ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ – ሁለተኛ ሳምንት

+ + + እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሠላም አደረሳችሁ! + + +

ኑ! ቅዳሜ መስከረም 17 እና እሑድ መስከረም 18, በ Hallunda Folkets Hus ተገናኝተን ወንጌል እንማር! 

እግዚአብሔር አምላካችንን በዝማሬ እናመስግን። ዝርዝር መርሐ ግብሩን ከታች ይመልከቱ።

“የተጠማም ይምጣ፥ የወደደም የሕይወትን ውኃ እንዲያው ይውሰድ።” ራእይ 22፥17

Stockholm Silasse Gubae Meskerem 2007 Meskel

 

{flike}{plusone}