የበዓለ ትንሳኤ አከባበር በመ/ጸ/ቅ/ሥ/ቤተክርስትያን ስቶክሆልም

ክርስቶስ ተን እሙታንበዓብይ ኋይል ወስልጣን

አሰሮ ለሰይጣን አግ ለዓዳም

ሰላም  –እም ይእዜሰ

ኮነ –ፍስሃ ወሰላም

«ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃህ እምንዋም፣ ወከመ ኀያል ወኅዳገ ወይን፣ ወቀተለ ፀሮ በድኅሬሁ = እግዚአብሔር ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ተነሣ፤ የወይን ስካር እንደተወው ኀያል ሰውም፣ ጠላቱን በኋላው ገደለ፡፡»

 

 

 

የሚቀጥለው ሊንክ በመጫን ተጨማሪ ፎቶዎችን ይመልከቱ – የበዓለ ትንሳኤ አከባበር በመ/ጸ/ቅ/ሥ/ቤተክርስትያን ስቶክሆልም